“ፆታዊ ጥቃት የደረሰባቸው ዜጎች የሥነ ልቦና አገልግሎት፣ የሕግና የመልሶ ማቋቋም ድጋፍ እየተደረገላቸው አይደለም፡፡” ኢሰመኮ
የካቲት 13/2016 እታገኘሁ መኮነን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በትግራይ ክልል አምስት ዞኖች አስተዳደሮች ውሰጥ ሰብዓዊ መብትና ሰብዓዊ ቀውስን በተመለከተ አካሄድኩት ያለውን የምርመራ ሪፖርት ማክሰኞ
“…..በወልቂጤ ተከስቶ በነበረው ሁከት ማጣራት በማድረግ ተጎጂዎች ሊካሱ ይገባል።” ዶ/ር ዳንኤል በቀለ
16/04/2016 የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል፣ በጉራጌ ዞን እና በቀቤና ልዩ ወረዳ መካከል የነበረውን አለመግባባት ተከትሎ ባወጣው ሪፖርት እንዳስነበበው ከጥቅምት 2 ቀን
“በግጭቱ እየደረሰ ያለው እጅግ አሠቃቂ ጉዳት ከዚህ የበለጠ ከመባባሱ እና የበለጠ ጉዳት ከማድረሱ በፊት መፍትሔ ይሰጠው ” ኢሰመኮ
አሸናፊ አሰበ 27/03/2016 የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ ክልል፣ በአዊ ብሔረሰብ ዞን፣ በአየሁ ጓጉሳ ወረዳ እና በምዕራብ ጎጃም ዞን፣ ቡሬ ዙሪያ ወረዳ፤ እንዲሁም በቤኒሻንጉል
በማደግ ላይ ላሉ ሀገራት የሚውል ‘የአየር ንብረት ፈንድ’ እንዲንቀሳቀስ ስምምነት ላይ ተደረሰ።
ህዳር 22/2016 የኮፕ28 ስብሰባ ፕሬዝዳንት ዶክተር ሱልጣን ቢን አህመድ አልጃብር በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የበለጠ ተጎጂ ለሆኑ ሀገራት የሚውል ‘የአየር ንብረት ፈንድ’ እንዲንቀሳቀስ ሀገራት ስምምነት
በደብረማርቆስ ከጸጥታ እክል ጋር በተያያዘ ወላድ እናቶች ለችግር ተዳርገዋል
ለአለም በአማራ ክልል በርካታ አካባቢዎች እየተከሰቱ ባሉ ግጭቶች በማህበራዊ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ ጉዳት እየደረሰ እንደሆነ ነዋሪዎች ለአዲስ ጊዜ ገለጹ። ግጭቱ ተደጋግሞ እያጋጠመ ባለበት በምስራቅ ጎጃም
በአማራ ክልል ለተፈጠረው ግጭት ዘላቂ በቂ መፍትሔ ባለመሰጠቱ ምክንያት ከፍተኛ የሆኑ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች እየተፈጸሙ ይገኛሉ፡፡ኢሰመጉ
እታገኘሁ መኮነን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ(ኢሰመጉ) ህዳር07/2016“ በአማራ ክልል እየጨመረ የመጣው የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች ኢሰመጉን በእጅጉ ያሳስቡታል! ” በሚል ባወጣው መግለጫ በአማራ ክልል ለተፈጠረው ግጭት