ሲንቄ

በደብረማርቆስ ከጸጥታ እክል ጋር በተያያዘ ወላድ እናቶች ለችግር ተዳርገዋል

በደብረማርቆስ ከጸጥታ እክል ጋር በተያያዘ ወላድ እናቶች ለችግር ተዳርገዋል

ለአለምበአማራ ክልል በርካታ አካባቢዎች እየተከሰቱ ባሉ ግጭቶች በማህበራዊ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ ጉዳት እየደረሰ እንደሆነ ነዋሪዎች ለአዲስ ጊዜ ገለጹ። ግጭቱ ተደጋግሞ እያጋጠመ ባለበት በምስራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ማርቆስ  ከተማ ነዋሪ እንደሆኑ የሚናገሩት ወ/ሮ  ማዕረግ  ሞላ በሚኖሩበት አካባቢ በተከሰተው ጦርነት ይበልጥ ተጎጂ እየሆኑ ያሉት እናቶችና ህፃናት እንደሆኑ ተናግረዋል።በደብረ ማርቆስ ዙሪያ ረቡዕ ገበያ ነዋሪ የሆኑት የጤና ባለሞያ አቶ አለምእሸት ስንሻው በበኩላቸው የመድሀኒት አቅርቦት በከፍተኛ ሁኔታ እጥረት እየታየበት መሆኑን ገልፀው በአካባቢው ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት የጤና ጣቢያዎችን በቋሚነት ለመክፈት መቸገራቸውን ገልፀዋል።በዚህም ሳቢያ እናቶች በቤታቸው ለመውለድ እንደተገደዱ የሚገልፁት የጤና ባለሞያው፤ በተለይ የደረሱ ሴቶች በእርግዝና ወራት ሊያገኙት የሚገባ የጤና ክትትል በበቂ ሁኔታ ባለመውሰዳቸው ከፍተኛ…
ተጨማሪ ያንብቡ
የ14 አመቱ ትውልደ ኢትዮጲያዊ ታዳጊ የቆዳ ካንሰርን መከላከል የሚችል ሳሙና ሰራ፡፡

የ14 አመቱ ትውልደ ኢትዮጲያዊ ታዳጊ የቆዳ ካንሰርን መከላከል የሚችል ሳሙና ሰራ፡፡

ጥቅምት 15/2016 ሄመን በቀለ የተባለ ትውልደ ኢትዮጲያዊ የቆዳ ካንሰርን መከላከል ይችላል የተባለውን ሳሙና ለውድድር ይዞ በመቅረብ 25 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ማሸነፍ መቻሉ ታውቋል፡፡ በዚህም የአሜሪካ ወጣት ምርጥ ተመራማሪ ክብርን ማግኘት ችሏል፡፡ታዳጊው ሳሊሳይከሊክ አሲድ፤ ግላይኮሊክ እና ትሪቲንይን የተባሉ የቆዳን በሽታን የመከላከል አቅምን የሚያሳድጉ ውህዶችን በመጠቀም ሳሙናውን እንደሰራውም ተናገሯል፡፡የቆዳ ካንሰር በአብዛኛው በታዳጊ ሀገራት በሚገኙ ዜጎች ላይ ይከሰታል፡፡ በቀላሉ መከላከል የምንችላቸው በሽታዎች በቆይታ ከፍተኛ ወጪ ያስወጡናል የሚለው ታዳጊው በ0.05 ዶላር ለገበያ የሚውሉ ሳሙናዎችን በመሰራት ለገበያ አቅርቧል፡፡ታዳጊው የተሸለመውን 25 ሺህ ዶላር የፈጠራ ስራውን በስሙ ለማስመዝገብ እና በኮሌጅ በሚኖረው ቆይታ ምርምሩን አጠናከሮ ለመቀጠል እንደሚያውለው ተናግሯል፡፡በመጨረሻም ታዳጊው በ2028 የሳሙናውን ምርቶች ለታዳጊ ሀገራት…
ተጨማሪ ያንብቡ
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የክብር ዶክትሬት ተበረከተላቸው::

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የክብር ዶክትሬት ተበረከተላቸው::

አሜሪካ ጆርጂያ ግዛት የሚገኘው ትሪኒቲ ኢንተርናሽናል አምባሳደርስ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት እንዳበረከተላቸው ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታወቁ። በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ነዋሪዎችን ህይወት ለመቀየር እና የነዋሪዎችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ላሳዩት ቁርጠኝነት እና ለሌሎች ሃገራት መሪዎች አርአያ የሚሆን ስራ በመስራታቸው የጆርጂያ ግዛት የክብር ዜግነት ሽልማት እንደተበረከተላቸው የግዛቱ ሴናተር ጋይል ዴቨንፓርት በመድረኩ ላይ ተናግረዋል ተብሏል:: ከንቲባዋ ለተሰጠኝ የክብር ዶክትሬት ዲግሪ እና የጆርጂያ ግዛት ላበረከተልኝ የክብር ዜግነት አዋርድ እንዲሁም የአትላንታ ከንቲባ አንድሬ ዲከንስ ላደረጉልኝ አቀባበል ልባዊ ምስጋናዬን ላቀርብ እወዳለሁ ብለዋል። በተጨማሪም ከከንቲባ አንድሬ ዲከንስ ጋር በነበረን ቆይታ የሁለቱን ከተሞች ግንኙነት ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ…
ተጨማሪ ያንብቡ