ሚዲያ ዳሰሳ

የሐይማኖት ተቋማት መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት ምስረታ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ

የሐይማኖት ተቋማት መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት ምስረታ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ

በአሸናፊ አሰበ ጥቅምት 3 ይመሰረታል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው የሐይማኖት ተቋማት መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት ምስረታ የሚያቋቁሙት አካላት በምስረታው ሂደት ላይ አንዳንድ ስራዎች ቀርተውናል በማለታቸው ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን የመገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን የኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ደሴ ከፍያለው ለአዲስ ጊዜ ገለጹ፡፡ ምክር ቤቱ የእርስ በእርስ ቁጥጥርን በሐይማኖት መገናኛ ብዙሀን መካከል ከማጠናከሩም ባሻገር እርስ በእርስ ለመተራረም፣ ዘርፉን ለማሳደግ፣ በጋራ ጉዳዮች አብሮ ለመስራት እና ለመተባበር ታሳቢ ተደርጎ እንደሚቋቋም የገለጹት ዳይሬክተሩ ነገር ግን ምክር ቤቱን የማቋቋም ስልጣን የመገናኛ ብዙሀን መስሪያ ቤት አለመሆኑና ይህን የማድረግ ሀላፊነት ሙሉ በሙሉ የሃይማኖት ተቋማቱ የሚዲያ ኃላፊዎች እንደሆነ አቶ ደሴ አያይዘው ገልጸዋል፡፡ የመገናኛ ብዙሃን የእርስ በእርስ ቁጥጥር ማለት…
ተጨማሪ ያንብቡ