ፖለቲካ

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የፓርላማ ውሎ

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የፓርላማ ውሎ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባውን ህዳር 4 ቀን 2016 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት አካሂዶ ነበር። የምክር ቤት አባላትም ማብራሪያ ቢሰጥባቸው ያሏቸውን ጥያቄዎችና አስተያየቶች ያቀረቡ ሲሆን ጠ/ሚኒስትር ዐቢይም ምላሽ ያሉትን ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በብዙዎች ዘንድ አወዛጋቢ በተባለ በዚህ ገለፃቸው ላይ በርካታ ርዕሰ ጉዳዮች የተነሱ ሲሆን አዲስ ጊዜ ሚዲያም አንኳር ነጥቦቹን እንዲህ አሰናድታዋለች፡፡ መንግሥትን በኃይል ስለመገዳደር ለጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከቀረቡት ጥያቄዎች መካከል ትጥቅን የቀላቀሉ ትግሎችን የሚመለከተው አንደኛው ሲሆን በሀገሪቱ ውስጥ እየተካሄደ ያለውን ግጭት ወደሰላም ለማምጣት ምን እየተደረገ እንደሆነ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ጠ/ሚንስትሩ ምላሻቸውን ሲጀምሩ "ኢትዮጵያ ውስጥ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ መንግሥትን…
ተጨማሪ ያንብቡ